የኢትዮጵያ መንግስት ቴክኖሎጅን በማላመድና ምርትን በማሻሻል የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማዘመን ቁርጠኛ ነው( አቶ ታረቀኝ ቡልልታ)
የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት በአፍሪካ ቀጣይነት ያለው የቆዳ ኢንዱስትሪ ዕድገት ለማምጣት ያለመ ወርክ ሾፕ አካሄደ፡፡በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ደኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የኢትዮጵያ