ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዘሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ (አቶ መላኩ አለበል )
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዝሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃጸም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለፁት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ የኢትዮጵያ ታምርት