Jan 2025

ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዘሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ (አቶ መላኩ አለበል )

ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዝሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃጸም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለፁት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ የኢትዮጵያ ታምርት

ለአምራች ኢንዱስትሪዎች 61,063 የሰለጠነ የሰው ሃይል ማቅረብ ተችሏል (አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ እንደገለፁት የሰው ኃይል ልማት ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት አንፃር የተዘጋጀ ዕውቀትና ክህሎት፣ የኢንተርፕርነርሺፕ ክህሎት እና የኢንዱስትሪ ባህልን የተ

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ማሻሻያው የተሻለ የዉጭ ምንዛሬ ክምችትና አቅርቦት እንዲኖር ከፍተኛ እገዛ አድርጓል ( አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 15/2017 ዓ.ም ( ኢሚ) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚኒስቴሩን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ በሀገር ውስጥ ለአምራች ዘርፋ ግብዓት የሚሆኑ የኬሚካል ግብዓቶች፣ የካፒታል ዕቃዎች ፣ማሽነሪዎች እና መለዋወጫ የመሳሰሉትን በሙሉ አቅም በማ

ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች 24,870,000,000 ብር ብድር ማቅረብ ተችሏል (አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች 8,710,000,000 ብር ብድር ለማቅረብ ታቅዶ 24,870,000,000 ብር በማቅረብ የእቅዱን 87 በመቶ ማሳካት መቻሉንና አፈፃፀሙ ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ከቀረበው 23,700,000,000 ብር ጋር ሲነፃፀር 4.9 በመቶ (1,170,000,000 ብር)

350,600 ኪሎዋት ለኢንዱስትሪዎች ሀይል ማቅረብ ተችሏል

ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ተወዳዳሪ የአምራች ኢንዱስትሪ ለመገንባት የሀገር ውስጥ ግብዓት ልማትና አቅርቦት የኋልዮሽና የፊትዮሽ ትስስር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት የገለፁት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በሁሉም ዘርፍ 330,825 ኪ/ዋት ሃይል ለማቅረብ ታቅዶ 350,

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የጠንካራ ኢኮኖሚ የማዕዝን ድንጋይነው ( አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለአንድ ሃገር ጠቅላላ ምርት እድገት፣ ለዘላቂ የስራ እድል እና ለንግድ ሚዛን መጣጣም የማይተካ ድርሻ ያለው የጠንካራ ኢኮኖሚ የማዕዝን ድንጋይ መሆኑን ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ገልፀዋል። ኢንዱስትሪ ለኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር፣

ሙያዊ ብቃትና የተሟላ የአግልግሎት አሰጣጥ ስነ ምግባርን የተላበሰ ባለሙያ ማፍራት ያስፈልጋል (አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 14/05/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የጥናትና ምርምር ስራዎች ሁሉም የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አመራርና ፈፃሚ አውቋቸው ለተግባራዊነታቸው የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ለማስቻል የተጠኑ ጥናቶችንና የምርምር ስራዎች ላይ እስከ ታች ድረስ የግንዛቤ ስራ መስራት እንደሚያሰፈልግ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበ

በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ስራዎች ተስፋ ሰጪ ስኬቶች ተመዝግበዋል ( አቶ ጥላሁን አባይ)

ጥር 13/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀሙን ለክልልና ከተማ አስተዳደር ፣ ተጠሪ ተቋማት፣ ባለ ድርሻ አካላትና የዘርፍ ማህበራት አቅረቦ እየገመገመ ነው ።

አምራች ኢንዱስትሪዎች በጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውጤታማ እየሆኑ ነው (አቶ ጥላሁን አባይ)

ጥር 13/2017 ዓ.ም (ኢሚ) መንግስት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አበክሮ በመስራቱ አምራች ኢንዱስትሪዎች ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸውን በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ዓባይ ገለጹ፡፡

አርሶ አደሩ ላመረተው ምርት ተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያገኝ ለማስቻል የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን መተግበር ወሳኝ ነው ፡፡

ጥር 13/2017 ዓ.ም (ኢሚ) እስከ ወረዳ ደረጃ ያለውን የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የስትሪንግ ኮሚቴ አደረጃጀት በማጠናከር የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ዕቅድ እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኢንዱስትሪዎችን የግብዓት፣ የፋይናንስ፣ የኃይል አቅርቦት፣ የሰው ኃይ

የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ነው፡፡

ጥር/13/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮዎች፣ ተጠሪ ተቋማት፣ ባለድርሻ አካላትና የዘርፍ ማህበራት ጋር የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ውይይት እያካሄደ ነው።

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ማህበረሰቡ ስለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከፍተኛ የሆነ ግንዛቤ እንዲኖረው አድርጓል (አቶ ጃንጥራር አባይ)

ጥር/13/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንዱስትሪን በተመለከተ ህብረተሰቡ የላቀ ግንዛቤ እና ቀና አመለካከት ኢንዲኖረው ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ገለፁ።

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የ2017 በጀት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል ፡፡

ጥር 13/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ከተማ አስተዳደር ኢትዮጵያ ታምርት ስትሪንግ ኮሚቴ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ባለፋት 6 ወራት በጋራ ጥረት፣ በትብብርና ተቀናጅቶ በመስራት በኢትዮጵያ ታምርት

በኢትዮጰያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሀገር ደረጃ ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ያላቸው ድርሻ ማደግ ችሏል (ዶ/ር አያና ዘውዴ)

ጥር 13/2017 ዓ፣ም (አሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከተጀመረ በኋላ አምራች ኢንዱስትሪው ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ያለው ድርሻ ከ4.8 በመቶ ወደ 10.1 በመቶ ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪ ዶ/ር አያና ዘውዴ ገልፀዋል፡፡

በተለያየ ምክንያት ስራ አቁመው የነበሩ ከ625 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡ (አቶ መላኩ አለበል)

ጥር 13/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የእቅድ አፈፃፀም የስትሪንግ ኮሚቴ የውይይት መድረክ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንደገለፁት የኢትዮጵያ ታምርት ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ወደ ስራ ከገባ ጀምሮ

የ2017 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

ጥር 13/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚስቴር ከክልልና ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የስትሪንግ ኮሚቴ አባላት ጋር የውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

በአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች አሰራርና አደረጃጀት ዙሪያ የልምድ ልውውጥ ተካሄደ

ጥር12/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ በኢትዮጵያ ያሉ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን አሰራርና አደረጃጀት በተመለከተ ተሞክሮ ለመቅሰም የመጡ የኮትዲቯር መንግስት ልዑካንን ተቀብለው ውይይት አካሂደዋል፡፡

የአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም ከፍ ብሏል ( አቶ ጥላሁን አባይ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀሙን ከአጠቃላይ አመራርና ሰራተኞቹ ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ያቀረቡት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን አባይ እንደገለፁት መንግስ

ቀልጣፋና ተደራሽ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት ማደግ ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ (አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢኮኖሚው ዕድገት ውስጥ የሚጠበቅበትን ሀገራዊ ድርሻ

ከተቋማት ጋር የተጀመረው የቅንጅት ስራ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤት እያመጣ መሆኑ ተገለፀ፡፡ (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ የአምራች ኢንዱስትሪውን በተሻለ ሁኔታ ለማስፋፋት የግብአት አቅርቦት ችግር ፣ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታ ከተቋማት

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ተስፋ ሰጪ ስኬቶች አስመዝግቧል።

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2017 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዋና ዋና በሆኑ የስራ ማሳያዎች እንደ ውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ ተኪ ምርት፣ የአቅም አጠቃቀም፣ የግብዓት አቅርቦትና ሌሎች የዘርፉ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ስኬቶች መመዝገባቸውን ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል።

የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንትና የፈጠራ ስራዎችን አቅም በማሳደግ ማህበራትን ማጠናከር ያስፈልጋል።

ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ በሰጠው ስልጠና ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የብቃትና ፈቃድ አሰጣጥ መሪ አስፈጻሚ ወ/ሮ ካሳ

ጤናማ የመንግሥትና የአምራች ዘርፉ ግንኙነት መዳበር ለአምራች ዘርፉ የኢኮኖሚ ልማት ተሣትፎ አመቺ መደላድል ነው፡፡

ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ የመንግሥትና የአምራች ዘርፉ የውይይት እና የሥልጠና መድረክ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ "የኛ ምርት፣ ለእኛ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ጎብኝተዋል።

ታህሳስ 23/2017 (ኢሚ) "የኛ ምርት ፣ ለእኛ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ላይ እየተሳተፉ የሚገኙትን የአምራች ኢንተርፕራይዞችን ምርት የጎበኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደርግላቸው ተናግረዋ

የሀገር ዉስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት የሚታይበት "የኛ ምርት፣ ለእኛ" ባዛር ተከፈተ።

ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ታህሳስ 21 እስከ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ፍልውሃ አዲስ አውትሌት ሴንተር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት ባዛር በይፋ ተከፍቷል።

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም 60 በመቶ ማድረስ ተችሏል - አቶ መላኩ አለበል

ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) በአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን በመፍታት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ወደ 60 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።

መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በቁርጠኝነት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ግብርና ሚኒስቴር አስተባባሪነት ለእንስሳት የተመጣጠነ መኖ ለማቅረብ የሚያስችል የሀገር ውስጥ ማሽን አምራቾችን ከአስመራቾች ጋር ማስተሳሰር የሚያስችል የፊርማ ስምምነት ተካሄደ ። መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከመቼው

ከኖራ ድንጋይና ከተቃጠለ ሸክላ አፈር ውህድ 40% የካርበን ልቀትን የሚቀንስ LC3 የተባለ ስሚንቶ ማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጅ እንዳለ ተገለጸ፡፡

ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ከማዕድን ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የካርበን ልቀትን በእጅጉ መቀነስ የሚያስችል የLC³ (Limestone Calcined Clay Cement) ስሚንቶ በአገር ውስጥ ማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጂ

ሥነ_ምግባራዊ አመራር ለተቋማዊ ስኬት በሚል ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው

ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሥነ_ምግባራዊ አመራር ለተቋማዊ ስኬት በሚል መሪ ቃል ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና የምርምርና ልማት ማዕከላት አመራሮች በዘርፉ የሙስናና ብልሹ አሰራሮች የመከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው ።

አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ ነው:: (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሣሥ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢትዮጵያ አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ገለጹ፡፡

አምራች ኢንዱስትሪው ያገኘውን የውጭ ምንዛሪ በመጠቀም በሀገሪቱ ያለውን ሀብት ጥቅም ላይ ማዋል ይችላል ተባለ፡፡ እመቤት መለሰ (ዶ/ር)

ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ተወዳዳሪ አምራች ኢንዱስትሪ በመፍጠር ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መሰረት የጣለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት እመቤት መለሰ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

እንደ ሀገር የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው /አቶ ሀሰን መሀመድ/

ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ፣ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከማዕድን ሚኒስቴር እና ከደን ልማት አስተዳደር ጋር ተፈራረሙ

መንግሥት ከውጭ ከሚያስገባቸው 262 የመድኃኒት አይነቶች 123ቱ በሀገር ውሰጥ እንዲመረቱ ማደረጉን ተገለፀ። ዳንኤል ዋቅቶሌ (ዶ/ር)

ታህሳስ 15/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) ኢትዮጵያ በፖሊሲ ማነቆ ምክንያት ሀብቷን ጥቅም ላይ ሳታውል ዘመናትን ተሻግራለች ያሉት የኢትዮጵያ መድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳንኤል ዋቅቶሌ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራቾችን የዓ

ኢትዮጵያ ትልቋ የአፍሪካ ምቹ የኢንቨስትምት መዳረሻ ናት (አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ)

ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ፉጂያን ክፍለ ሃገር ከመጡ ልዑካን ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ ተወያዩ ።

የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ፕሮጀክት ዋና አላማ በተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የጥራት መሰረተ ልማት እንዲኖር ማድረግ ነው፡፡

ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ በተካሄደበት ወቅት የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ፕሮጀክት ዋና አላማ በፓርኮች ውስጥ የጥራት መሰረተ ልማት እንዲኖር ማድረግ ነው ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አምራች ኢንዱስትሪውን ለመደገፍ ከ92 ቢሊየን ብር በላይ ለግሉ ዘርፍ ፈሰስ ማድረጉን ተገለፀ፡፡ እመቤት መለሰ(ዶ/ር)

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡

የተሻለው የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ እና የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው አስቻይ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለፀ።

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) መንግሥት ባለፉት ዓመታት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በመደገፍ ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል ።

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለአምራች ኢንዱስትሪው በሚል ርዕሰ ጉዳይ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአቶ መላኩ አለበል መሪነት ፣ የልማት ባንክ ፕረዝዳንት ዶ/ር እመቤት መለሰ እና ከገንዘብ ሚኒስቴር አቶ መዝገቡ አምሀ እንዲሁም የፋርማስቲካል እና ህክምና ዕቃዎች ዘርፋ ማህበር ፕረዝዳንት ዶ/ር ዳንኤል ዎቅቶሊ ተሳትፈዋል ።

ለግሉ ዘርፍ ምቹ የኢንዱስትሪ ስነ ምህዳር መፍጠር ያስፈልጋል። (አቶ መላኩ አለበል)

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል ፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የቆዳ ዘርፉን ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ ለማሳደግ የተቀናጀና የተናበበ ስራ መስራት አስፈላጊ ነው (አቶ ዘሪሁን አበበ)

ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩትና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የቆዳና ጥራት በእርድና በመሰብሰብ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሄዎቻው ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለጥሬ ቆዳ ሰብሳቢዎች፣ የቄራዎች የስራ

የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ከፕሮጀክትንት በዘለለ የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ወሳኝ ምሰሶን ይወክላል (አቶ ሐሰን ሙሃመድ)

ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ። ከጣልያን መንግስት በተገኘ የገንዘብ ብድር የተተገበረው ይህ ኘሮጀክት በዋናነት የሚያተኩረው የምግብ ጥራትን፣ ደህንነትን እና የመከታተያ ስርአት ማረጋገጥ ላይ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአዳም ፋውንዴሽን የሚያደርገውን ጥረት በመደገፍ የተመጣጠነ ምግብ እጥረትን ለመቅረፍ ቁርጠኛ ነው(አቶ ሀሰን መሐመድ)

ታህሳስ 08/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በቀድሞው የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተቋቋመው የአዳም የተባለ መንግስታዊ ያልሆ ነ ድርጅት ማብሰሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግብዓትና መሰረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ አቶ ደመቀ ያላቸ

በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘው ውዳ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ወደ የኢንዱስትሪያል ፓርክ ማደጉ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት ሚናው ከፍተኛ ነው/ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ/

ታህሳሰ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ እና የቻይናው ሻንዶግ ክ/ሃገር ም/ገዢ አቶ ሶንግ ጁኒ (song junil) በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ኢንዱስትሪል ግሩፕ ገበኙ ።

ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለአምረች ኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል የሚፈጥር ነው /አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ/

ታህሳስ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ሻንዶነግ ክፍለ ሃገር ም/ገዢ ሶንግ ጁኒ (song junil) ጋር አብረው በሚሰሩበት ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል ።

በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ኢንዱስትሪ ውስጥ እየጨመረ ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት የጥጥ ፍላጎትን በከፍተኛ ደረጃ እያሳደገዉ ነዉ /አቶ ሃስን መሃመድ /

ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በጥጥ ልማት ዘርፍ ላይ ኢንዱስትሪ እና ግብርና ሚኒስቴር ያዘጋጁት አለም አቀፍ ሁነት ተካሄደ ። የጥጥ ዘርፍን ለማሳደግ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የዘርፉ ተዋናዮች ልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ዓለም ዓቀፍ ሁነት '' ለጥጥ እና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ ቀጣይነት ላለው ሽግግር እና ዕ

የማምረት አቅም አጠቃቀምን ማሻሻል ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ተቀዳሚ ተግባር ነው ( አቶ መሳይነህ ውብሸት)

ታህሳስ 03 /2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለተጠሪ ተቋማቱ፣ ለምርምር ማዕከላቱ፣ ለክልልና ከተማ አስተዳደር ፣ ለፋብሪካ አመራሮችና ባለሙያዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም አመላካቾችና የአለካክ ስልቶች ማንዋል ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው።

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአስፈላጊ ንጥረ ነገሮች የበለጸጉ ምግቦችን እንዲያመርቱ የሚያደርግ አስገዳጅ ፖሊሲዎችንና የቁጥጥር ስርዓቶችን ለመዘርጋት አበክሮ እየሰራ ነው (አቶ ስለሽ ለማ)

ታህሳስ 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ለአምስተኛ ጊዜ በሚከበረው ዓለም አቀፍ የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውሀ ክምችት ቀን የመታሰቢያ ስነ ስርዓት ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ በምግብ ማበልጸግ ማዕቀፍ የታቀፉ ምግቦችን የማበልጸግ ስራዎች በአምራ