የግሉ ሴክተር ቴክኖሎጂ ፈጠራ በተላበሰና ዘላቂ እድገትን በሚያመጣ መልኩ የሚመራ መሆን አለበት /አቶ ሀሰን መሀመድ/
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሰብሳቢነት የሚመራው በኢትዮጵያ በግሉ ዘርፍ ልማት እና ንግድ ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሰራው የአውሮፓ ህብረት የልማት አጋር ድርጅቶች ቡድን ውይይት አካሄደ ። የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ እና የስራ ቡድን አቶ ሀሰን መሀመድ እንደገለጹት የግሉ ሴክተር አለም አቀፍ ተ