የአምራች እንዱስትሪ ዘርፉ ለኢትዮጵያ የህልውና ጉዳይ ነው(አቶ መላኩ አለበል)
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የራሽያ ፌዴሬሽን የኢንዱስትሪ እና ንግድ ሚኒስቴር ዴኤታ አሌክስ ግሩዝዴቭ ተቀበለው ስለ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡ ኢትዮጵያ እና የራሽያ ግንኙነት በፖለቲካ በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ዘመናት ያስቀጠረ ህዝባዊ መሰረት ያለው በሁኔታዎች የማይለወጥ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የራሽያ ፌዴሬሽን የኢንዱስትሪ እና ንግድ ሚኒስቴር ዴኤታ አሌክስ ግሩዝዴቭ ተቀበለው ስለ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡ ኢትዮጵያ እና የራሽያ ግንኙነት በፖለቲካ በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ዘመናት ያስቀጠረ ህዝባዊ መሰረት ያለው በሁኔታዎች የማይለወጥ
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኤሌክትሪክ ቁሳቁስ አምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ የውይይት መድረኩን የመሩት የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ ትራንስፎርመር አምራች ኢንዱስትሪዎች አሁን ላይ ያለውን የሀገር ውስጥ የገበያ ፍላጎትን ታሳቢ በማድረግ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከሚያዚያ 24 እስከ 28/2018 ዓ ም ለሚካሄደው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የለማ ዌብሳይት ለአምራቾች እና ለማህበረሰቡ ስለኢትዮጵያ ታምርት አክስፖ ዝርዝር የሚገልፅ እና አጠቃላይ መረጃ የሚስጥ ዌብሳይት ተዘጋጅቶ የተጠናቀቀ በመሆኑ ከዛሬ ጀምሮ አገልግሎት እ
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስምንት ወራት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ኤክስፖርት አፈፃፀምን በተመለከተ ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የግምገማ መድረክ አካሄደ፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የአንድ ሀገር ጥንካሬ የሚለካው ወደ ሌላ ዓለም አምርታ በምትልከው የምርት መጠን
ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል በሸገር ሲቲ፣ ቢሾፍቱ እና አዳማ ዙሪያ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን የጎበኙ ሲሆን በጉብኝቱ የተነሱ ችግሮች እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄዷል፡፡ በውይይቱ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል እያደረጋቸው ያለው የመስክ ጉብኝት ኢንዱስትሪዎችን ያነቃቃ እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኬኒያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ጁማ ሙካሀዋና የተመራ ልዑክ በቢሮዋቸው ተቀብለው አናግረዋል፡፡ የውይይታቸው ዋና ትኩረት በሁለቱ አገራት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ትስስር በተለይም በቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን ትስስር ማጠናከር እና የመልካም ተሞክ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከጃፓን አለም አቀፍ የልማት ድርጅት ጃይካ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር እስካሁን በተሰሩ ስራዎች እና ወደፊት በሚሰሩ ስራዎች ላይ ተወያዩ። በውይይቱ ላይ ሚኒስትሩ እንደገለፁት የኢንዱስትሪ ዘርፉ ችግር ፈቺ በጥናት እና ምርምር ላይ የሚያተኩር ቴክኖሎጂን በመጠቀም የግብ
የካቲት 23/2018(ኢሚ)፦ በኢትዮጵያ የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል በኦሮሚያ ክልል ሸገር፣ ቢሾፍቱ እና አዳማ ከተሞች የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ትናንት እና
የካቲት 22/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካዉንስል በሸገር ሲቲ እና በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዎል። በጉብኝቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ እና የካዉንስሉ ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩን ጨምሮ የካዉንስሉ አባላት የሆኑት የተቋማት ሚኒስትሮች እና ሚኒ
የካቲት 19/2018 ዓ.ም(ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ዣንጥራር አባይ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ በሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። የጉብኝቱ ዓላማ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ያስገኛቸውን ውጤ
የካቲት 18/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኢትዮጵያ ታምርት አዲስ አበባ ትበልፅግ በሚል መሪ ቃል በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ባዘጋጀው የምርት ዐውደ-ርዕይ የጉብኝት መርሀ ግብር አካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወ
የመንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ያዘጋጀው ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤግዚቢሽንና ባዛር የመክፈቻ መርኃ ግብር እየተካሄደ ነው። አዲስ አበባን የኢን
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሞጆ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ ከሎሜ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እና የዞኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የሞጆ የቆዳ ኢንዱስትሪ ከተማ እና ፓርክ የቅድመ ምስረታ ስራዎችን በተመለከተ የግምገማ መድረክ አካሄደ፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ
የ2018 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መንግስት የኢኮኖሚያዊ ለውጥ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የግል ዘርፉን ያነቃቁ በርካታ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል ። በ
ሰፊ የህዝብ ቁጥር አና መጠነ ሰፊ የተፈጥሮ ሃብት የታደለችው አህጉራችን አፍሪካ ወሳኝ በሆነ የኢንዱስተሪ እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር መላኩ አለበል ገልፀዋል ፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሰደር ጃን ፌንግን ጨምሮ ፕሮፌሰር ጀፍሪ ሳችስ የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት እና ሌሎችም
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በሪፖርቱ እንደገለፁት የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ያለበት ደረጃ እና በአተገባበር ጊዜ ያጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን በቀጣይ ያለውን የትኩረት አቅጣጫ በዝርዝር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከተለያዩ ቋሚ ኮሚቴዎች ለተቋቋመው ኮሚቴ አብ
የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል፡፡ የካውንስሉ የ6ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በተገመገመበት ወቅት የካውንስሉ ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ እደንገለጹት ካውንስሉ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን እያስቀመጠ በመሆኑ በዘርፉ የለውጥ ዕድገት መኖሩን ተናግረ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የተጠሪ ተቋማት፣ የክልልና ከተማ አስተዳደር የኢንዱስትሪ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ አርባ ምንጭ ከተማ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል። ከግብዓት ጀምሮ(ከጉሎ እርሻ እስከ የሐር ጥጥ ልብስ ምርት) የሚያመርት እና የምግብ ዋስት
ጥር 13/5/2018(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪውን በማዘመን በዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚደረገዉን ጉዞ ለማስቀጠል ከአጋር አከላት ጋር ተናቦና በትብብር መንፈስ መስራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገልጿል ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ ያጋጠመ ያለውን የሃይል መቆራረጥ ፤ የሰብስቴሽን
ጥር 13/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርና ከቆዳ ኢንዱስትሪ ባለሀብቶች ጋር በአዲሱ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ልማትና ግብይት ረቂቅ አዋጅ ላይ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወዳዳሪነት
ጥር 9/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)ምግብን በአስፈላጊ ማዕድናት ማበልጸግ የመንግስት ፖሊሲዎች ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልልታ ገለጹ፡፡
ጥር 9/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣በንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴርና በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ቅንጅታዊ አሰራር ጨውን በአዮዲንና በፎሊክ አሲድ የሚያበለጽግ የምርምር ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ የምርምር ውጤቱን ለማስተዋወቅ በተዘጋጀው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የበ
ጥር 07/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሸገር ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ እና ደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና ተወካዮች በተገኙበት በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የሚጣሉ ተጨማሪ ክፍያዎች መነሻና ነባራዊ ሁኔታን መሰረት ያረገ የዳሰሳ ጥናት ቀረበ፡፡ የአምራች ኢንዱስትሪው የኢኮኖሚያዊ መ
ጥር 7/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንዲሁም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ሁጃን የኢንዱስትሪ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አካሄዱ። በመስክ ምልከታው ወቅትየኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እንደገለፁት የኢንዱስትሪ ጉብኝቱ ዋናው አ
ጥር 6/2018ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታን ጨምሮ የአምራች ኢንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የስድስት ወር ኤክስፖርት አፈፃፀም ግምገ
ጥር 4/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የጃፓን ከፍተኛ ባለስልጣናትንና የኢንቨስትመንት ልኡካንን ተቀብሎ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል መንግስት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰማሩ ሀገር በቀልና የውጭ ባለሀብቶችን ለማጠናከርና በዘርፉ ምቹ የኢንቨስ
ጥር1/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስራ ሶስት ግዙፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የብድር አቅርቦትን በተመለከተ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የፖሊሲ ባንኮች እስካሁን ለአምራች ኢንዱስትሪው ያደረጉት ድጋፍ ጥሩ ቢሆንም
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርስቲ መካከል አብሮ መስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ተፈረመ፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ዓለም በፈ
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢንተርፕራይዞች የደረጃ ሽግግር መመሪያ እና የምርምር፣ የቴክኖሎጅ ልማትና ሽግግር ፍኖተ ካርታ ላይ ለኢንዱስትሪና ማዕድን ቋሚ ኮሚቴ አመራርና አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሰጠበት ወቅት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚ
ታህሳስ 23/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የመንግስት የልማት ድርጅቶች እና የኢንዱስትሪ ባለሀብቶች የአማራ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝን የሥራ እንቅስቃሴ እየተመለከቱ ነው። በጉብኝቱ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በአማራ ክልል በሚገኙ የአምራቹ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎ
ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የአምራች ኢንዱስትሪውን የምርት ጥራት እና ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገልጸዋል። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ መነሻነት የአምራች ኢንዱስትሪ ምርታማነትን ማሻሻል የሚያስችል መሠረ
ታህሳስ17/2018 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች የኢንዱስትሪዎቹን የሚመሩበት ቁመናን የሚያሳይ ሳይንሳዊ ጥናት በማቅረብ ውይይት አካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ አመራርን በማዘመን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ምርታማነት በማሻሻል አለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ከፍ ለማድረግ ታስቦ በተካሄደው ጥናት በኢ
ታህሳስ 16/2018(ኢሚ)፦ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግል አልሚዎችን ያሳተፈ የኢንቨስትመንት ፎረም አካሄደ፡፡ የግብርና ምርቶችን የገበያ ተደራሽነት ማስፋት የሚያስችሉ የተሟላ መሰረተ ልማት ያላቸው የተቀናጀ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የገለፁት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የኢትዮ
ታህሳስ15/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አዲሱን የገቢ ግብር አዋጅ ማሻሻያ እና ተያያዥ የታክስ ጉዳዮችን በተመለከተ ከአምራች ኢንዱስትሪ ማህበራት ለሚነሱ ጥያቄዎች ግልጽነትን ለመፍጠር እና በዘርፉ የሚያግጥሙ ተግዳሮቶችን ከሚመለከታቸው ተቋማ
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪና የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ፣ የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እና ከፍተኛ የመንግስት አመራር አባላት በአማራ ክልል በ
ለዘላቂ የአምራች ኢንዱስትሪ ዕድገት አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠርና ቅንጅታዊ አሠራርን በማጠናከር ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪና የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ። የመደመር መንግሥት ለኢንዱስትሪያዊነት ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠርና በቅንጅ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከሳንኩ መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፌሊክስ ብሩክስ ቸርች ጋር ከዚህ ቀደም ለምግብ ማበልጸግ የተፈረመዉን ሰነድ መሰረት በማድረግ ያለበትን ሂደት ለመገምገም እና በቀጣይ ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት አድርገዎል። ዉይይቱ የጥቃቅን ንጥረ-ምግብ አቅርቦት ሰንሰለትን
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ ቀጣይነት ያለው የቢዝነስ ዲቨሎፕመንት አገልግሎት ፕሮጀክት ላይ ከጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (JICA) ልዑክ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ሀሰን መሐመድ ሀገራችን የኢኮኖ
ታህሳስ 3/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጀርመን ኢንባሳ የልማት ትብብር ኃላፊ አንጃ ፖውልስ የተመራ ልዑክ ጋር አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሳደግ በተደረጉ ድጋፎች እና ወደፊት መደረግ ስላለበባቸው የድጋፍና ትብበር ስራዎች አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል፡፡
ህዳር 30/2018 ዓ.ም ( ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የህዳር ወር እና የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አምስት ወራት የኤክስፖርት አፈጻጸምን ሪፖርት ተገመገመ፡፡ የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት አፈጻጸማቸውን በማሻሻል የሀገራዊ የውጭ ምንዛሬ ግኝት
ህዳር 23/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ዓለም አቀፍ የጸረ-ሙስና ቀን "ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል አከበሩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በዚሁ ወቅት እንደገለፁት ኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ የበለፀገች እንድትሆን
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌ ኮም ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን አምራች ኢንዱስትሪዎችን እርስ በእርስ የሚያስተሳስር የኢትዮጵያ ታምርት የመገበያያ ፕላት ፎርም (Be to Be E commerce Plat form) የማስጀመሪያ ወርክ ሾፕ ተካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የ
ህዳር 18/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከቆዳና ሌጦ ሰብሳቢዎች፣ ከቆዳን በግብዓትነት ከሚጠቀሙ የቆዳና ቆዳ ዉጤቶች ኢንዱስትሪ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅርቦት እና ጥራት ላይ ያተኮረ ዉይይት አካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለ
ህዳር 8/2018 ዓ.ም (ኢሚ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 408 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች መቅረብ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ ገለፁ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ለኢንዱስትሪና
ህዳር3/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የንግድ፣ የኢንቨስትመንትና የቴክኖሎጅ ፈጠራ ስራዎችን በተመለከተ የኢትዮ-ስዊድን የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአምራች ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽ
ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም(ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የህክምና ወጪን በመቀነሱ እና በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላሮችን በመቆጠብ አስፈላጊ የሆኑ የህክምና አቅርቦቶችን በአገር ውስጥ በመመረት ላይ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል፡፡ በተለይም ከውጭ በሚገቡ የህክምና አቅርቦቶች ላይ ያለውን
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ አህጉር አቀፍ የማይክሮ ኒውትሬንት ፎረም አዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ እድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ምግብን በአስፈላጊ ማዕድናት ማበልጸግ
ጥቅምት13/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል አዲሱን የጃይካ (JICA) አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ተወካይ ሚስተር ያኩሽ ሂሮዩኪ(YAkushi Hiroyuki)በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ተወያዩ ፡፡ አቶ መላኩ የጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ለተ
ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች እና አባላት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን እና ኤ ኤም ጂ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል ። የምክር ቤት አባላቱን ተቀብለው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ እድገትና ተወዳ
ጥቅምት 8/2018 (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ኮምቦልቻ ከተማ በሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተገኝተው የስራ ምልከታ አድርገዋል። እንደ ሀገር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄና የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራዊ ከተደረገባቸው ክልሎች መካከል የአማራዊ ብሄራዊ ክል