አምራች ኢንዱስትሪዉን ለማሳደግ ከአጋር አካለት ጋር የሚደረገው የቅንጅት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል( አቶ ሀሰን መሐመድ)
ጥር 13/5/2018(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪውን በማዘመን በዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚደረገዉን ጉዞ ለማስቀጠል ከአጋር አከላት ጋር ተናቦና በትብብር መንፈስ መስራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገልጿል ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ ያጋጠመ ያለውን የሃይል መቆራረጥ ፤ የሰብስቴሽን