ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዘሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዝሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃጸም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለፁት የኢንዱ
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ሁለገብ የሆነ ብዝሃ ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ እውን አድርጋላች ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃጸም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለፁት የኢንዱ
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ እንደገለፁት የሰው ኃይል ልማት ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት አንፃር የተዘጋጀ ዕውቀትና ክህሎት፣ የኢንተርፕርነርሺ
ጥር 15/2017 ዓ.ም ( ኢሚ) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚኒስቴሩን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ በሀገር ውስጥ ለአምራች ዘርፋ ግብዓት የሚሆኑ የኬሚካል ግብዓቶች፣ የካፒታል ዕቃዎች ፣ማሽነሪዎች እና
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች 8,710,000,000 ብር ብድር ለማቅረብ ታቅዶ 24,870,000,000 ብር በማቅረብ የእቅዱን 87 በመቶ ማሳካት መቻሉንና አፈፃፀሙ ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ከቀረበው 23,700,000,000 ብር ጋር ሲነፃፀር 4
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ተወዳዳሪ የአምራች ኢንዱስትሪ ለመገንባት የሀገር ውስጥ ግብዓት ልማትና አቅርቦት የኋልዮሽና የፊትዮሽ ትስስር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት የገለፁት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በሁሉም ዘርፍ 330,82
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለአንድ ሃገር ጠቅላላ ምርት እድገት፣ ለዘላቂ የስራ እድል እና ለንግድ ሚዛን መጣጣም የማይተካ ድርሻ ያለው የጠንካራ ኢኮኖሚ የማዕዝን ድንጋይ መሆኑን ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ገልፀዋል።
ጥር 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ይካሄዳል ።
ጥር 14/05/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የጥናትና ምርምር ስራዎች ሁሉም የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አመራርና ፈፃሚ አውቋቸው ለተግባራዊነታቸው የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ለማስቻል የተጠኑ ጥናቶችንና የምርምር ስራዎች ላይ እስከ ታች ድረስ የግንዛቤ ስራ መስራት እንደሚያሰፈልግ የኢንዱስ