የተሟላ መሰረተ ልማት ያላቸው የተቀናጀ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ይገነባሉ
ታህሳስ 16/2018(ኢሚ)፦ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግል አልሚዎችን ያሳተፈ የኢንቨስትመንት ፎረም አካሄደ፡፡ የግብርና ምርቶችን የገበያ ተደራሽነት ማስፋት የሚያስችሉ የተሟላ መሰረተ ልማት ያላቸው የተቀናጀ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የገለፁት የኢንዱስ
ታህሳስ 16/2018(ኢሚ)፦ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግል አልሚዎችን ያሳተፈ የኢንቨስትመንት ፎረም አካሄደ፡፡ የግብርና ምርቶችን የገበያ ተደራሽነት ማስፋት የሚያስችሉ የተሟላ መሰረተ ልማት ያላቸው የተቀናጀ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የገለፁት የኢንዱስ
ታህሳስ15/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አዲሱን የገቢ ግብር አዋጅ ማሻሻያ እና ተያያዥ የታክስ ጉዳዮችን በተመለከተ ከአምራች ኢንዱስትሪ ማህበራት ለሚነሱ ጥያቄዎች ግልጽነትን ለመፍጠር እና በዘርፉ የሚ
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪና የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ፣ የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እና ከፍተኛ የመ
ለዘላቂ የአምራች ኢንዱስትሪ ዕድገት አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠርና ቅንጅታዊ አሠራርን በማጠናከር ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪና የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ። የመደመር መንግሥት ለኢንዱስትሪያ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከሳንኩ መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፌሊክስ ብሩክስ ቸርች ጋር ከዚህ ቀደም ለምግብ ማበልጸግ የተፈረመዉን ሰነድ መሰረት በማድረግ ያለበትን ሂደት ለመገምገም እና በቀጣይ ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት አድርገዎል። ዉይይቱ የ
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ ቀጣይነት ያለው የቢዝነስ ዲቨሎፕመንት አገልግሎት ፕሮጀክት ላይ ከጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (JICA) ልዑክ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡
ታህሳስ 3/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጀርመን ኢንባሳ የልማት ትብብር ኃላፊ አንጃ ፖውልስ የተመራ ልዑክ ጋር አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሳደግ በተደረጉ ድጋፎች እና ወደፊት መደረግ ስላለበባቸው የድጋፍና ትብበር ስራ
ህዳር 30/2018 ዓ.ም ( ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የህዳር ወር እና የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አምስት ወራት የኤክስፖርት አፈጻጸምን ሪፖርት ተገመገመ፡፡ የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት አፈጻጸማቸውን