ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ የሥነ ምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ስራዎቹን አስገመገመ፡፡
ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዲሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሥነ ምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ስራዎቹ በፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የድጋፍና ክትትል ቡድን ግምገማ አካሄደ ፡፡
ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዲሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሥነ ምግባር ግንባታ እና የሙስና መከላከል ስራዎቹ በፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የድጋፍና ክትትል ቡድን ግምገማ አካሄደ ፡፡
ሰኔ 09/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለኢንዱስትሪና ማዕድን ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት በአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ የማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት እያካሄደ ነው። በሚኒስቴሩ የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ
ሰኔ 7/2017 ዓ.ም(ኢ/ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀዱሽ ሀለፎም የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አመራሮች ጥሩ ስነ ምባር መላበስ ምርታማነትንና የማምረት አቅምን እንደሚያሳድግ ገለጹ፡፡
ሰኔ 7/2017 ዓ.ም(ኢ/ሚ) የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ከክልል የኢንዱስትሪ ቢሮዎች ጋር የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ፎረም ምስረታ አካሄደ፡፡ የፎረሙን ምስረታ አስመልክቶ ገለፃ ያቀረቡት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስነ ምግባር መከታተያ ስራ አስፈፃሚ ወ/
ሰኔ 6/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ክራኬቲቭ ካታሊስት ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ በእንጨት፣ በቀርቀሃ እና በጥሬ ዕቃ ማምረቻ እሴት ሰንሰለቶች ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ሰኔ 5/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት፣ ከጂ አይ ዜድና ሶሊዳሪዳድ ጋር በመቀናጀት ለሀያ ጨርቃጨርቅና አልባሳት ፋብሪካ ተወካዮች በብሔራዊ የተቀናጀ የምርት ጥራት መቆጠጠሪያ ስርዓት(National Integrated Produc
ሰኔ 4/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በሀገር ውስጥ ያለውን አቅም በተገቢው መንገድ በመረዳትና በመጠቀም ረገድ የተኪ ምርት ስትራቴጂው ውጤት ማሳየቱን በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት መሪ ስራ አስፈፃሚ የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ዴስክ ኃላፊ ወ/ሮ መሰሉ አበበ ገል
ሰኔ 4/2017 ዓም(ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተኪ ምርት የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ውይይቱን ያቀረቡት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኬሚካል ውጤቶች ዴስክ ኃላፊ አቶ መሃመድ ጦይብ እንደገለፁት ተኪ ምርት ዙሪያ በኢትዮጵያ እየተሰራ ያለው ስራ አበረታች ውጤት እየታየበት ነው ብለዋል ።