የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የወጪ ምርት /export / አፈጻጸም ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው (
ህዳር 30/2018 ዓ.ም ( ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የህዳር ወር እና የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አምስት ወራት የኤክስፖርት አፈጻጸምን ሪፖርት ተገመገመ፡፡ የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት አፈጻጸማቸውን
ህዳር 30/2018 ዓ.ም ( ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የህዳር ወር እና የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አምስት ወራት የኤክስፖርት አፈጻጸምን ሪፖርት ተገመገመ፡፡ የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት አፈጻጸማቸውን
ህዳር 23/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ዓለም አቀፍ የጸረ-ሙስና ቀን "ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል አከበሩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በዚሁ ወቅት እንደገለፁት ኢትዮጵያ በ
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌ ኮም ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን አምራች ኢንዱስትሪዎችን እርስ በእርስ የሚያስተሳስር የኢትዮጵያ ታምርት የመገበያያ ፕላት ፎርም (Be to Be E commerce Plat form) የማስጀመሪያ ወርክ ሾፕ ተካሄደ፡፡ &
ህዳር 18/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከቆዳና ሌጦ ሰብሳቢዎች፣ ከቆዳን በግብዓትነት ከሚጠቀሙ የቆዳና ቆዳ ዉጤቶች ኢንዱስትሪ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅርቦት እና ጥራት ላይ ያተኮረ ዉይይት አካሄደ፡፡ የኢንዱ
ህዳር 8/2018 ዓ.ም (ኢሚ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 408 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች መቅረብ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ ገለፁ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት
ህዳር3/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የንግድ፣ የኢንቨስትመንትና የቴክኖሎጅ ፈጠራ ስራዎችን በተመለከተ የኢትዮ-ስዊድን የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ኢትዮጵያ
ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም(ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የህክምና ወጪን በመቀነሱ እና በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላሮችን በመቆጠብ አስፈላጊ የሆኑ የህክምና አቅርቦቶችን በአገር ውስጥ በመመረት ላይ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል፡፡ በተለይም ከውጭ
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ አህጉር አቀፍ የማይክሮ ኒውትሬንት ፎረም አዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ እድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉል