የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ዘርፍ ነው (ዶ/ር ዐብይ አሕመድ )
የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለረጅም ጊዜ የሚያድግ በመሆኑ ለዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ ሚና ስላለው የግል ባlሀብቱን ማገዝ እና በዘርፉ የባለሀብቶች ተሣትፎ እንዲያድግ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል (ዶ/ር ዐብይ አሕመድ )
የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለረጅም ጊዜ የሚያድግ በመሆኑ ለዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ ሚና ስላለው የግል ባlሀብቱን ማገዝ እና በዘርፉ የባለሀብቶች ተሣትፎ እንዲያድግ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል (ዶ/ር ዐብይ አሕመድ )
ለአላስፈላጊ ቁሳቁሶች የምናወጣውን ወጪ የሚያስቀሩ የተለያዩ የጥናት ስራዎችን በማከናወን የጥሬ እቃዎች እና የንግድ ስርአቱን የሚያሳልጡ ጉዳዮች ላይ በመወሰን ለዘላቂ
መጋቢት 19/2015 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ አበረታች ለውጥ እያስመዘገበ መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የህዝብ እንደራሴዎች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ አበረታች ስራዎችን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 11 መደበኛ ጉባዔ በሰጡት ማብራሪያ በማኒፋክቸሪንግ ዘርፉ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም አጠቃቀም 55 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ 52 በመቶ መድረስ መቻሉን እና በተለይም በዘርፉ መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት የተጀመ
መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (አ.ሚ) የኢፌዲሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል፤ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ተፈሪ ታረቀኝ ፣በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ ወ/
በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሁለቱን ሀገራት የተፈጥሮ ሃብቶች መሰረት ያደረጉ ፕሮጀክቶች በመለየት በዘርፉ ባለሀብቶች እንዲሰማሩ እንደሚደረግም ጋብርኤል ኦብያንግ ተናግረዋል፡፡ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ ምቹ ሁኔታዎችና አማራጮች ዙሪያም ውይይት የተደረገ ሲሆን የሁለ
መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለማስፋፋትና ስትራቴጂክ ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት እንዲሁም የወጪ ንግድን ለማሳደግ በ2007 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ስታንዳርድ የግብዓት ምርት ጥምርታ መመሪያ ተዘጋጅቶ በስራ ላይ እንዲዉል
መጋቢት 14/2015 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተግባራዊ እየተደረገ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ ፐርፎርማንስ ሴክተር ሪፎርም ፕሮጀክት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር ለሚገኙ የማዕከላት ተመራማሪዎችና ከኢንዱስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የኢነርጂ ኦዲት መሳሪያዎች አጠቃቀ