የፖሊሲ ባንኮች ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያደርጉትን ድጋፍ ይበልጥ ለማጠናከር ዘመኑን የዋጀ አ
ጥር1/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስራ ሶስት ግዙፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የብድር አቅርቦትን በተመለከተ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የፖሊሲ ባንኮች እስካሁን ለአምራች
ጥር1/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስራ ሶስት ግዙፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የብድር አቅርቦትን በተመለከተ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የፖሊሲ ባንኮች እስካሁን ለአምራች
ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርስቲ መካከል አብሮ መስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ተፈረመ፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስት
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢንተርፕራይዞች የደረጃ ሽግግር መመሪያ እና የምርምር፣ የቴክኖሎጅ ልማትና ሽግግር ፍኖተ ካርታ ላይ ለኢንዱስትሪና ማዕድን ቋሚ ኮሚቴ አመራርና አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሰጠበት ወቅት በሚኒስቴር መስሪያ
ታህሳስ 23/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የመንግስት የልማት ድርጅቶች እና የኢንዱስትሪ ባለሀብቶች የአማራ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝን የሥራ እንቅስቃሴ እየተመለከቱ ነው። በጉብኝቱ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በአማራ ክ
ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የአምራች ኢንዱስትሪውን የምርት ጥራት እና ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገልጸዋል። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ መነሻነት የአምራች ኢንዱስት
ታህሳስ17/2018 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች የኢንዱስትሪዎቹን የሚመሩበት ቁመናን የሚያሳይ ሳይንሳዊ ጥናት በማቅረብ ውይይት አካሄደ፡፡ የኢንዱስትሪ አመራርን በማዘመን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ምርታማነት በማሻሻል አለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ከ
ታህሳስ 16/2018(ኢሚ)፦ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግል አልሚዎችን ያሳተፈ የኢንቨስትመንት ፎረም አካሄደ፡፡ የግብርና ምርቶችን የገበያ ተደራሽነት ማስፋት የሚያስችሉ የተሟላ መሰረተ ልማት ያላቸው የተቀናጀ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የገለፁት የኢንዱስ
ታህሳስ15/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አዲሱን የገቢ ግብር አዋጅ ማሻሻያ እና ተያያዥ የታክስ ጉዳዮችን በተመለከተ ከአምራች ኢንዱስትሪ ማህበራት ለሚነሱ ጥያቄዎች ግልጽነትን ለመፍጠር እና በዘርፉ የሚ