የግሉ ዘርፍ ጥንካሬ የሚለካው በአደረጃጀቱ ነው (አቶ መላኩ አለበል)
ከቀረጽነው ፖሊሲ እና ካዘጋጀነው ሪፎርም የሚፈልገውን ውጤት ለማግኘት ጠንካራ የግል ዘርፍ ሲኖር በመሆኑ የግሉ ዘርፍ ጥንካሬ የሚለካው በአደረጃጀቱ እንደሆነ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዘጋጅነት ለዘርፉ እድገት የመንግስ
ከቀረጽነው ፖሊሲ እና ካዘጋጀነው ሪፎርም የሚፈልገውን ውጤት ለማግኘት ጠንካራ የግል ዘርፍ ሲኖር በመሆኑ የግሉ ዘርፍ ጥንካሬ የሚለካው በአደረጃጀቱ እንደሆነ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዘጋጅነት ለዘርፉ እድገት የመንግስ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የዱባይ ቻምበርስ ፕሬዘዳንት ሙሃመድ ሎታህን ጨምሮ ከዱባይ ቻምበርስ የመጡ ልኡካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በሁለቱ ሃገራት መካከል እያደገ የመጣውን የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት በሚመለከት ውይይት አካሂደዋል፡፡
የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና በስትራቴጂ ከመደገፍ ባለፈ በተጨባጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየበት መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ለኢዜአ ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አ
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በጀርመን መንግስት የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ዳይሬክተር ጀነራልና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር የተመራ ልኡክ ጋር በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ። ውይይቱን የመሩት የኢ
አምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት በማረጋገጥ ረገድ ትልቅ ሚና እያበረከተ ይገኛል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ አራተኛውን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን አራተኛውን 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ 2018 ዛሬ በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ኤክስፖው እስካሁን ያሳያቸው እና የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦ - የአም
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ፕሮጀክት ኢፒሳ ኢንጅነሪንግ ካምፓኒ (IPISA) ከተባለ የስፔን አማካሪ ድርጅት ጋር አብሮ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢንዱስትሪ ሚ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዘጠነኛ ጠቅላላ ጉባኤ የማስጀመሪያ መርሃ - ግብር ላይ እንደገለፁት የምናመርተው ምርት በሀገር ውስጥ ገበያም ሆነ በውጭ ገበያ ሲሸጥ በጥራት እና በዋጋ አቅርቦት እንዲሁም በዓለም ደረጃ ተ