ሲሚንቶ የማምረት አቅማችንን ከአየር ንብረት ተጠያቂነት ጋር የማጣጣም ስራ እየተሰራ ነው (አቶመ
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ትብብር አዘጋጅነት The Africa Dialogue on Cement for Green Industrialization" የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄ ነው። የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ትብብር አዘጋጅነት The Africa Dialogue on Cement for Green Industrialization" የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄ ነው። የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር
የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ የሀብት ልየታ ጥናት የትግበራ ይፋዊ ማስጀመሪያ መድረክ የክልል ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት ተካሄዷል። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንደገለፁት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ዕድገትና ልማት ቀጣይነት ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው
የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጨርቃጨርቅ ዘርፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የምርት ጥራት የሚጠበቅበትን ሁኔታ አስመልክቶ አሬና(ARENA) ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር ተወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚንስትረ ደኤታ አቶ ሀሰን
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች መገጣጠሚያና ሽያጭ ላይ በተሰማራው ሚጂ ሞተርስ (MJ MOTOR) ተገኝተው የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የጉብኝቱ ዓላማም ለአምራች ኢንዱስትሪዎችን የቅርብ ድጋፍና ክትትል በማድረግ እያጋጠማቸው ያሉ ትግ
የአየር ንብረት ለውጥ ሳምንት (London Climate Action Week) አካል ሆኖ በተካሄደው "የአለም አቀፍ አረንጓዴ ኢንዱስትሪ ኮንፈረንስ" ላይ ኢትዮጵያ ያላትን የላቀ የኢንዱስትሪ የአየር ንብረት ጥበቃ ቁርጠኝነት ይፋ አደረገች። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢ
የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት በአፍሪካ ቀጣይነት ያለው የቆዳ ኢንዱስትሪ ዕድገት ለማምጣት ያለመ ወርክ ሾፕ አካሄደ፡፡በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስት
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ መነቃቃትና ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታ ገለጹ፡፡ኢትዮጵያ በብዝኃ ኢኮኖሚ መርህ ላይ በመመስረት በግብርና፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በሞጆ ሌዘር ሲቲ ፕሮጀክት እና የኢንዱስትሪዎችን የስራ እንቅስቃሴ የመስክ ምልከታ አደረጉ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሃመድ የሞጆ ሌዘር ሲቲ በ13.5 ቢሊየን ብር በፌደራል መንግስት የሚገነባ ሀገራዊ ፕሮጀክት