በሁሉም አካባቢዎች ያሉ ኢንዱስትሪዎች ያለባቸውን ክፍተት በመለየት በድጋፍ እና ክትትል ስራዎችን
ግንቦት 02/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከተጠሪ ተቋማት ጋር የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪዎች የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም በገመገሙበት ወቀት እንደገለፁት ለዘርፉ ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር፣ የዘርፉን አስ
ግንቦት 02/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከተጠሪ ተቋማት ጋር የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪዎች የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም በገመገሙበት ወቀት እንደገለፁት ለዘርፉ ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር፣ የዘርፉን አስ
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪያላይዜሽንን ማስፋፋት ሀገርን እንደ ሀገር ለማስቀጠል የሞት ሽረት ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብና ለሌሎች በማስገንዘብ የተጀመረውን ንቅናቄ ባለበት ግለት ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካል ቁርጠኛ መሆን አለበት ያሉት የዕድገትና ተወዳዳሪነት
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የግብዓትና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የተሰጠው ትኩረት ከመቼውም ጊዜ በላይ የላቀ ስለመሆኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የታዩ ተግባራት ምስክር ናቸው ብለዋል።
ግንቦት1/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ዓባይ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰራ ቅንጅታዊ ስራ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መቀነስ እንደ ተቻለ ገልፀዋል ፡፡
ግንቦት 1/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር የዘርፉን የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በተመለከተ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ የውይይቱን መርሃ ግብር በንግግር
ሚያዚያ ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራር እና ሰራተኞች "የመሀሉ ዘመን" " በሚል በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በውይይት መድረኩን ላይ ባደረጉት መክፈቻ ን
ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠቃለያ መርሃ- ግብር የኤፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩንህ ፣ ከፍተኛ የመንስግት የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሄደ። የ2017 የኢትዮጵያ ታምርት ዓ
የኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙኒከሌሽን አገልግሎት ለኢትዮጵያ ታምርት የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫና ኤክስፖ 2017 ላበረከተው ላቅ ያለ አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠ!