ኢትዮጵያ እና ኬንያ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ትስስራቸውን በሚያጠናክሩ ጉዳዮችዙሪያ ተወያ
የካቲት 27/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኬኒያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ጁማ ሙካሀዋና የተመራ ልዑክ በቢሮዋቸው ተቀብለው አናግረዋል፡፡ የውይይታቸው ዋና ትኩረት በሁለቱ አገራት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ትስስር በተለ
የካቲት 27/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኬኒያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ጁማ ሙካሀዋና የተመራ ልዑክ በቢሮዋቸው ተቀብለው አናግረዋል፡፡ የውይይታቸው ዋና ትኩረት በሁለቱ አገራት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ትስስር በተለ
የካቲት 26/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከጃፓን አለም አቀፍ የልማት ድርጅት ጃይካ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር እስካሁን በተሰሩ ስራዎች እና ወደፊት በሚሰሩ ስራዎች ላይ ተወያዩ። በውይይቱ ላይ ሚኒስትሩ እንደገለፁት የኢንዱስትሪ ዘርፉ
የካቲት 23/2018(ኢሚ)፦ በኢትዮጵያ የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል በኦሮሚያ ክልል ሸገር፣ ቢሾፍቱ እና አዳማ ከተሞች የሚገ
የካቲት 22/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካዉንስል በሸገር ሲቲ እና በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዎል። በጉብኝቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ እና የካዉንስሉ ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩን ጨምሮ የካዉንስሉ አባላ
የካቲት 19/2018 ዓ.ም(ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ዣንጥራር አባይ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ በሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። የጉብኝቱ ዓላማ የ"ኢት
የካቲት 18/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኢትዮጵያ ታምርት አዲስ አበባ ትበልፅግ በሚል መሪ ቃል በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ባዘጋጀው የምርት ዐውደ-ርዕይ የጉብኝት መርሀ ግብር አ
የመንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ያዘጋጀው ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤግዚቢሽንና ባዛር የመክፈቻ መርኃ ግብር እየተካ
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሞጆ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ ከሎሜ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እና የዞኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የሞጆ የቆዳ ኢንዱስትሪ ከተማ እና ፓርክ የቅድመ ምስረታ ስራዎችን በተመለከተ የግምገማ መድረክ አካሄደ፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት በ