"የኢንዱስትሪ ምርቶች የአማራ ክልል ያለፉት ዓመታት የስኬት እና የምርታማነት ማሳያ ናቸው" አቶ
ግንቦት 30/2018ዓ.ም የአማራ ክልል "ኢትዮጵያ ታምርት" ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ኮም
ግንቦት 30/2018ዓ.ም የአማራ ክልል "ኢትዮጵያ ታምርት" ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ኮም
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ መድረክ ላይ ለመታደም ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና ሌሎችም ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል። ክልላዊ የንቅናቄ ማጠቃለያ መርሐ ግብሩ "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል
ከቀረጽነው ፖሊሲ እና ካዘጋጀነው ሪፎርም የሚፈልገውን ውጤት ለማግኘት ጠንካራ የግል ዘርፍ ሲኖር በመሆኑ የግሉ ዘርፍ ጥንካሬ የሚለካው በአደረጃጀቱ እንደሆነ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዘጋጅነት ለዘርፉ እድገት የመንግስ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የዱባይ ቻምበርስ ፕሬዘዳንት ሙሃመድ ሎታህን ጨምሮ ከዱባይ ቻምበርስ የመጡ ልኡካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በሁለቱ ሃገራት መካከል እያደገ የመጣውን የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት በሚመለከት ውይይት አካሂደዋል፡፡
የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና በስትራቴጂ ከመደገፍ ባለፈ በተጨባጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየበት መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ለኢዜአ ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አ
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 30/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ ታመርታለች፤ የተሟላ ሉዓላዊነቷን የማረጋገጥ ጉዞዋን አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ ላለፉት ስድስት ቀናት ሲካ
"የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር እድገት መደላድል ነው" የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል። የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴም ኤክስፖውን ጎብኝተዋል። ፕሬዝ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን አራተኛውን 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ 2018 ዛሬ በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ኤክስፖው እስካሁን ያሳያቸው እና የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦ - የአም